I do appreciate first & foremost when our humaities pervail.ሠውነታችን ልቆ ሲገኝ ማለት እንደ አዲስአበባ ተወልዶ እንዳደገ ሠው አንድአንድ አካባቢውን የሚገልፁ ባህርያት ሊኖሩኝ ይችላሉ ክፍለሀገር አድጎ ከመጣ ልጅ ያንን መጠበቅ አልችልም ግን ሁለታችንንም ኢትዮጵያዊነት ሊያቅፈን ይችላል ከሁሉም በላይ ግን ሠው መሆናችን ያሥተሣሥረናል ሠው ማንነቱ አሥተሣሠቡ ይቀያየራል its the law of the nature I heard one renowned nigerian artist saying i am a yoruba first then a nigerian thus whats the problem if somebody says i m an addis abebe,or oromo tigre etc first then an ethiopian or vicce versa..where is the problem??Thus ልዮነታቸውን ባውቀውም ጥያቄው by itself is flawed ነው ብዬ ነው የማሥበው!!! firstሣ